סִפְרֵי הַחֹדֶשׁ
ሻሐር በእርሷ ላይ ስለሚደርሱት ልዩ የሆኑ ነገሮች ለጓደኞቿ መንገር ትወዳለች፤ ነገር ግን አንዳንድ ጊዜ ትንሽ ታጋንነዋለች። ልጆቹ "ውሸታም" ብለው ሲጠሯት ከትምህርት ቤቱ ጽዳት ሄርጼል ጋር ለመነጋገር ትሄዳለች። ሄርጼል በውሸትና በተረት መካከል ያለውን ልዩነት እንድትረዳ ያግዛታል። ለእርሱ ምስጋና ይግባውና ታሪኮችን መናገር የምትቀጥልበት ቀላልና አስደናቂ መንገድን አግኝታለች።
הוצאה: ספרית פועלים
יש להזין את הקוד שנשלח כדי להיכנס
להאזנה לחצו